Sunday, 24 September 2017
በኢትዮጵያ ፓስፖርት ካለ ቪዛ ሊጓዙባቸው የምችሉባችው 10 ሃገራት
ኢትዮጰያውያን በ37 ሃገራት ካለ ቪዣ እና በደረሱባቸው ሃገራት ቪዛቸውን ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ይሄ ደግሞ የኢትዮጵያን ፓስፖርት በቪዛ ሪስትሪክሽን ኢንዴክስ መሰረት ከአለም በ98ኛ ደረጃ ያስቀምጣታል። ቀጥለን የምናያቸው 10 ሃገራት ኢትዮጵያውያን ካለ ቪዛ በቀጥታ ፓስፖርታቸውን ብቻ በመያዝ ሊገቡባቸቀው የሚችሉባቸው ሲሆኑ አንዳንዶቹ ደግሞ E-VISA (ኤሌክትሮኒክ ቪዛ )በመያዝ መግባት ይችላሉ።
Thursday, 21 September 2017
Wednesday, 20 September 2017
Subscribe to:
Posts (Atom)


